Skip to content
الأعرَاف /

አንቀጽ 111

7 : 111
الأعرَاف አንቀጾች 206
ሱራ · الأعرَاف
አማርኛ · Sadiq
7 : 111

قَالُوٓاْ أَرۡجِهۡ وَأَخَاهُ وَأَرۡسِلۡ فِي ٱلۡمَدَآئِنِ حَٰشِرِينَ

(እነርሱም) አሉ «እርሱንና ወንድሙን አቆይ፡፡ ወደ ከተሞቹም ሁሉ ሰብሳቢዎችን (ዘበኞች) ላክ፡፡»