Skip to content
الزُّخرُف /

አንቀጽ 87

43 : 87
الزُّخرُف አንቀጾች 89
ሱራ · الزُّخرُف
አማርኛ · Sadiq
43 : 87

وَلَئِن سَأَلۡتَهُم مَّنۡ خَلَقَهُمۡ لَيَقُولُنَّ ٱللَّهُۖ فَأَنَّىٰ يُؤۡفَكُونَ

ማን እንደፈጠራቸውም ብትጠይቃቸው «በእርግጥ አላህ ነው» ይላሉ፡፡ ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ይዞራሉ፡፡