Skip to content
يسٓ /

አንቀጽ 43

36 : 43
يسٓ አንቀጾች 83
ሱራ · يسٓ
አማርኛ · Zain
36 : 43

وَإِن نَّشَأۡ نُغۡرِقۡهُمۡ فَلَا صَرِيخَ لَهُمۡ وَلَا هُمۡ يُنقَذُونَ

ስንፈልግ እናሰምጣቸዋለን:: ለእነርሱም ነፃ የሚያደርጋቸው ረዳት የላቸዉም:: እንዲድኑ የሚደረጉም አይደሉም።